Duration 4:23

Ethiopia has first woman President | | ሳህለወርቅ ዘውዴ ፕሬዝዳንት በመሆን ተሰየሙ

526 watched
0
8
Published 25 Oct 2018

አምባሳደር ሳህለወርቅ ዘውዴ ፕሬዝዳንት በመሆን ተሰየሙ አምባሳደር ሳህለወርቅ ዘውዴ የኢትዮጵያ ፕሬዝዳንት በመሆን በዛሬው እለት ተሰየሙ። በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በተካሄደው ስነ ስርአት የኢፌዴሪ 4ኛ ፕሬዝዳንት የሆኑት ሳህለወርቅ ዘውዴ በዲፕሎማትነት የረዥም አመታት ልምድ አዳብረዋል።

Category

Show more

Comments - 1